ਲੋਡ ਹੋ ਰਿਹਾ ਹੈ

Slzii.com ਖੋਜ

ਖੋਜ (ਖ਼ਬਰਾਂ)

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማትን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሴንትራል ባንኪንግ የሚያዘጋጀውን የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማት አሸነፈ፡፡ ባንኩ በኢትዮጵያ ቁልፍ የፋይናንስ ገበያ መሠረተ ልማቶች ላይ ማሻሻያዎችን ማድረግ ይጠበቅበት እንደነበር የተገለጸ ሲሆን፥ በዚህም በሀገሪቱ የፋይናንስ መሰረተ ልማት ላይ ወሳኝ ማሻሻያ ማድረጉን ሴንትራል ባንኪንግ አስታውቋል። ከፈረንጆቹ 2024 ወዲህ ሀገሪቷን ወደ ወለድ [...] The post የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማትን አሸነፈ appeared first on Welcome to Fana Media Corporation S.C .
2026-03-17 16:15:04

ਤੁਸੀਂ ਕੀ ਕਰ ਰਹੇ ਹੋ?

0.047468900680542


ਖ਼ਬਰਾਂ
ਖ਼ਬਰਾਂ

ਤਾਜ਼ਾ ਖਬਰਾਂ ਅਤੇ ਸੁਰਖੀਆਂ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሴንትራል ባንኪንግ የሚያዘጋጀውን የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማት አሸነፈ፡፡ ባንኩ በኢትዮጵያ ቁልፍ የፋይናንስ ገበ...
ਖ਼ਬਰਾਂ