লোড হচ্ছে

Slzii.com অনুসন্ধান করুন

অনুসন্ধান করুন (খবর)

በልማት አጋሮች ድጋፍ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የሚከፈል የደመወዝ መጠን በ62.9 በመቶ መጨመሩ ታወቀ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በልማት አጋሮች ድጋፍ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የሚከፈል የደመወዝ መጠን በ62.9 በመቶ መጨመሩ ታወቀ በልማት አጋሮች ድጋፍ በፌዴራልና በክልል የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ለሚቀጠሩ ጊዜያዊ ሠራተኞች የሚከፈለው ከፍተኛ የደመወዝ መጠን በ62.9 በመቶ መጨመሩ ታወቀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር በልማት አጋሮች ድጋፍ በፌዴራልና በክልል የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ወይም ፕሮጀክቶች ለሚቀጠሩ ጊዜያዊ ሠራተኞች፣ የደመወዝ ክፍያ አተገባበር መመርያ ቁጥር 1046/2017 በማሻሻል መመርያ ቁጥር 1125/2018 አውጥቷል፡፡ በሥራ ላይ በነበረው መመርያ በልማት አጋሮች [...] The post በልማት አጋሮች ድጋፍ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የሚከፈል የደመወዝ መጠን በ62.9 በመቶ መጨመሩ ታወቀ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by ፅዮን ታደሰ
2026-03-21 21:05:30

আপনি কি করছেন?

0.050127983093262


খবর
খবর

সর্বশেষ খবর এবং শিরোনাম
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በልማት አጋሮች ድጋፍ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የሚከፈል የደመወዝ መጠን በ62.9 በመቶ መጨመሩ ታወቀ በልማት አጋሮች ድጋ...
খবর